Bunna Bank

እንኳን ለካራማራ ድል መታሰቢያ ቀን አደረሳችሁ!

የካቲት 26/1970 ዓ/ም የሱማሊያን ዚያድባሬ ጦር ለመመከት በካራማራ ጀግኖች የኢትዮጵያ የቁርጥ ቀን ልጆች የህይወት መሰዋዕትነት ከፍለው ወራሪውን ጦር ከሀገር ያባረሩበት እና የሀገራቸውን ሰንደቅ ያውለበለቡበት ቀን ነው።

እንኳን አደረሳችሁ
ቡና ባንክ- የባለራዕዮች ባንክ

#BunnaBank #Karamara #Ethiopia

Leave a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *

This will close in 0 seconds

You cannot copy content of this page