Branch/ATM Locator   |

Announcement    |

FAQs   |

+25111150861    |

የደብረማርቆስ ዩኒቨርሲቲና ቡና ባንክ በጋራ ለመስራት ተስማምተዋል።

ስምምነቱን የቡና ባንክ ቺፍ ባንኪንግ ሰርቪስ ኦፊሰር አቶ ለውጤ ጥሩሰው እና የደብረማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶክተር ታፈረ መላኩ በፊርማቸው አጽድቀውታል።ስምምነቱ በተመጣጣኝ ወለድ የደብረማርቆስ ዩኒቨርሲቲ መምህራንና የአስተዳደር ሰራተኞችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የብድር አገልግሎት ለመስጠት ያስችላል።ስምምነቱ ሁሉንም የዩኒቨርሲቲውን ሰራተኞች የብድር ተጠቃሚ ያደርጋል ተብሎ ይጠበቃል፡፡

Популярное решение на рынке беттинга называют казино Вавада (зеркало казино Вавада), принимающий игроков из большинства стран мира без необходимости включать VPN для получения доступа.