ስምምነቱን የቡና ባንክ ቺፍ ባንኪንግ ሰርቪስ ኦፊሰር አቶ ለውጤ ጥሩሰው እና የደብረማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶክተር ታፈረ መላኩ በፊርማቸው አጽድቀውታል።ስምምነቱ በተመጣጣኝ ወለድ የደብረማርቆስ ዩኒቨርሲቲ መምህራንና የአስተዳደር ሰራተኞችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የብድር አገልግሎት ለመስጠት ያስችላል።ስምምነቱ ሁሉንም የዩኒቨርሲቲውን ሰራተኞች የብድር ተጠቃሚ ያደርጋል ተብሎ ይጠበቃል፡፡

ስምምነቱን የቡና ባንክ ቺፍ ባንኪንግ ሰርቪስ ኦፊሰር አቶ ለውጤ ጥሩሰው እና የደብረማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶክተር ታፈረ መላኩ በፊርማቸው አጽድቀውታል።ስምምነቱ በተመጣጣኝ ወለድ የደብረማርቆስ ዩኒቨርሲቲ መምህራንና የአስተዳደር ሰራተኞችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የብድር አገልግሎት ለመስጠት ያስችላል።ስምምነቱ ሁሉንም የዩኒቨርሲቲውን ሰራተኞች የብድር ተጠቃሚ ያደርጋል ተብሎ ይጠበቃል፡፡
© 2022 Bunna Bank Share Company. All rights reserved.
© 2022 Bunna Bank Share Company. All rights reserved.