Bunna Bank

የዳይሬክተሮች ቦርድ

ለተከበራችሁ ደንበኞቻችን

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በቁጥር FIS/04/2021 ባወጣው መመሪያ ሁሉም የገንዘብ ተቋማት የደንበኞቻቸውን ዝርዝር መረጃ በአግባቡ በማጣራት እና በማደራጀት በመረጃ ቋት ውስጥ መዝግበው መያዝ እንዳለባቸው ደንግጓል፡፡ በዚህም መሠረት የቅርብ ጊዜና ማንነትዎን የሚገልጽ መታወቂያ በመያዝ በአቅራቢያዎት በሚገኝ ቡና ባንክ ቅርንጫፍ በአካል ተገኝተው እስከ የካቲት 20 ቀን 2014 ዓ.ም አስፈላጊውን መረጃ እንድትሰጡ/እንድታሟሉ በድጋሚ እየጠየቅን በተቀመጠው የጊዜ ገደብ ውስጥ መረጃ የማያሟሉ ደንበኞች ሂሳብ ወደ ማይንቀሳቀስ ሂሳብ መደብ /Deactivated Account Category/የሚለወጥ በመሆኑ በአካልም ሆነ በሌሎች ኤሌትሮኒክ አገልግሎት መስጫ መንገዶች/አማራጮች/ አገልግሎት ክልከላ የሚጣል መሆኑን በድጋሚ በአክብሮት እናሳውቃለን፡፡ 

 ቡና ባንክ 

የባለራዕዮች ባንክ!

[ivory-search id="5747" title="Custom Search Form"]

This will close in 0 seconds

error: