Bunna Bank

የቡና ባንክ አ.ማ የባለአክሲዮኖች 13ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ እና 6ኛ አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባዔ ጥሪ

በኢትዮጵያ ንግድ ሕግ አንቀፅ 366፣367፣ 370፣ 371፣ 372፣ 394 እና 400 እንዲሁም በባንኩ መመስረቻ ፅሑፍ አንቀፅ 9.4 እና በመተዳደሪያ ደንብ አንቀፅ 6.3 መሰረት የቡና ባንክ አ.ማ የባለአክሲዮኖች 13ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ እና 6ኛ አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤ ሕዳር 25 ቀን 2015 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡00 ሰዓት ጀምሮ በሚሊኒየም አዳራሽ ይካሄዳል፡፡ ስለሆም የባንኩ ባለአክሲዮኖች በአካል ወይም በሕጋዊ ተወካዮቻችሁ አማካኝነት በተጠቀሰው ቀን፣ ሰዓትና ቦታ በጉባዔው ላይ እንድትገኙ ባንኩ በአክብሮት ጥሪውን ያቀርባል፡፡

የአክሲዮን ማህበሩ የተከፈለ ዋና ገንዘብ፡ 3,314,741,000 ብር፣

የአክሲዮን ማህበሩ የምዝገባ ቁጥር፡ AR/AA/3/0003357/2006፣

የአክሲዮን ማህበሩ ዋና መ/ቤት የሚገኝበት ቦታ፡ አዲስ አበባ፣ ቦሌ ክ/ከተማ ወረዳ 02 የቤት ቁጥር፣ አዲስ፣

[ivory-search id="5747" title="Custom Search Form"]

This will close in 0 seconds

error: