Branch/ATM Locator   |

Announcement    |

FAQs   |

+25111150861    |

ቡና ባንክ እና አዋጭ የገንዘብ ቁጠባና ብድር ህብረት ስራ ማህበር አብሮ ለመስራት የሚያስችላቸውን የጋራ ስምምነት ተፈራረሙ። 

ቡና ባንክ ከአዋጭ የገንዘብ ቁጠባና ብድር ህብረት ስራ ማህበር ጋር የቁጠባና ብድር ክፍያዎችን በቡና ባንክ በኩል ለመፈፀም የሚያስችል የሁለትዮሽ ስምምነት ህዳር 29 ቀን 2015 ዓ.ም ተፈራርመዋል፡፡ በፊርማ ስነ- ስርዓቱ አቶ ለውጤ ጥሩሰው የቡና ባንክ ቺፍ ባንኪንግ ሰርቪስ ኦፊሰር እና አቶ ዘሪሁን ሸለመ የአዋጭ የገንዘብ ቁጠባና ብድር ህብረት ስራ ማህበር ዋና ስራ አስፈፃሚ ተቋማቸውን ወክለው ተፈራርመዋል፡፡ … Read more

ቡና ባንክ የሦስትዮሽ ስምምነት አደረገ፡፡

ቡና ባንክ ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ እና ከኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ጋር የታክስ ክፍያ አሰራር ስርዓትን በኤሌክትሮኒክስ መተግበሪያ ለማስተዳደር እና ለማዘመን የሦስትዮሽ ስምምነት ጥቅምት 11 ቀን 2015 ዓ.ም በኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር መስሪያ ቤት በመገኘት የፊርማ ስነ- ስርዓት አከናወነ፡፡ በሶስትዮሽ ስምምነቱ ቡና ባንክን ጨምሮ 17 የሀገር ውስጥ ባንኮች ተሳትፈዋል ፡፡ የከተማ አስተዳደሩ ገቢዎች … Read more

ቡና ባንክ የውጭ ገንዘብ የመነዘሩ ደንበኞቹንና ቁጠባ የጀመሩ መምህራን እና የጤና ባለሞያዎችን  ሸለመ

(ሃምሌ 28 ቀን 2014 ዓ.ም አዲስ አበባ) ቡና  ባንክ ላለፉት ወራት ሲያካሂድ በቆየው ሁለተኛው ዙር የመምህራን እና የጤና ባለሞያዎች “ይቆጥቡ ይሸለሙ” መርሃግብር አሸናፊ ለሆኑ ዕድለኞች እና አስረኛውን ዙር “የውጭ ምንዛሬ ይቀበሉ ፣ይመንዝሩ ይሸለሙ” መርሃ ግብር ማጠናቀቂያ ምክንያት በማድረግ የሽልማት ዕጣ ለወጣላቸው ደንበኞቹ ያዘጋጃቸውን ሽልማቶች በዛሬው ዕለት አስረክቧል። ባንኩ ሃምሌ 28 ቀን 2014 ዓ.ም በጊዮን ሆቴል ባካሄደው በዚሁ የሽልማት አሰጣጥ ስነስርዓት … Read more

ቡና ባንክ እና የአማራ  ቤቶች ልማት ድርጅት የአጋርነት ውል ተፈራረሙ !

ቡና ባንክ እና የአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ቤቶች ልማት ድርጅት (አቤልድ) ደንበኞች ወርሃዊ የኪራይ ገቢያቸውን ከሃምሌ 1 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ በባንክ እንዲከፍሉ የሚያስችላቸውን ሲስተም ስራ ላይ ለማዋል ተፈራርመዋል፡፡ የሁለትዮሽ ስምምነቱ ከዚህ በፊት የአብክመ ቤቶች ልማት ድርጅት የኪራይ ገቢ አሰባሰብ ሂደት ላይ በደንበኞች በኩል የሚፈጠሩ ችግሮችን ለመቅረፍ የሚያስችል ነው፡፡ የኪራይ ገቢ አሰባሰብ ሂደት ላይ በደንበኞች … Read more

    ቡና ባንክ የውጭ ገንዘብ በባንክ የመነዘሩ ደንበኞቹን ሸለመ

• የዕጣ አሸናፊ ደንበኞች ከዘመናዊ የቤት አውቶሞቢል እስከ ሞባይል ስልክ ቀፎዎች  ባለቤት የሚያደርጋቸው ዕጣ ወጥቶላቸዋል ቡና ባንክ ጥቁር ገበያ በኢኮኖሚው ላይ የሚያሳደረውን ተጽዕኖ ለመከላከል በማቀድ የውጭ ገንዘብን በህጋዊ መንገድ መመንዘርን ለማበረታታት የቀረጸው “የውጭ ገንዘብ ይቀበሉ፣ ይመንዝሩ፣ ይሸለሙ” አስረኛ ዙር መርሃ ግብር በይፋ በተካሄደ የዕጣ አወጣጥ ስነስርዓት ተጠናቋል። ሰኔ 23 ቀን 2014 ዓ.ም በብሄራዊ ሎተሪ አዳራሽ … Read more

ቡና ባንክ ደንበኞቹ በኤሌክትሮኒክስ ዘዴ ግብር መክፈል የሚያስችላቸውን አሰራር ተግባራዊ ለማድረግ ስምምነት ተፈራረመ

• ስምምነቱ የተፈረመው ከገቢዎች ሚኒስቴር እና ከኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ጋር ነው በኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ከዛሬ 4 ዓመት በፊት ያበለጸገው “ደራሽ” የተሰኘ የኤሌክትሮኒክስ መላ የግብር አከፋፈል ስርዓት ከሰው ንክኪ ነጻ በሆነ መንገድ እንዲከናወን ለማስቻል ያለመ ቢሆንም እስካሁን ድረስ በዚህ ዘዴ ተጠቅመው ግብር የሚከፍሉ ግለሰቦች ቁጥር ገና ከ13 ሺህ 796 ነው።ከ16 ሺህ ጥቂት ከፍ የሚሉ … Read more

    ቡና ባንክ የውጭ ገንዘብ በባንክ የመነዘሩ ደንበኞቹን ሸለመ

• የዕጣ አሸናፊ ደንበኞች ከዘመናዊ የቤት አውቶሞቢል እስከ ሞባይል ስልክ ቀፎዎች  ባለቤት የሚያደርጋቸው ዕጣ ወጥቶላቸዋል ቡና ባንክ ጥቁር ገበያ በኢኮኖሚው ላይ የሚያሳደረውን ተጽዕኖ ለመከላከል በማቀድ የውጭ ገንዘብን በህጋዊ መንገድ መመንዘርን ለማበረታታት የቀረጸው “የውጭ ገንዘብ ይቀበሉ፣ ይመንዝሩ፣ ይሸለሙ” አስረኛ ዙር መርሃ ግብር በይፋ በተካሄደ የዕጣ አወጣጥ ስነስርዓት ተጠናቋል። ሰኔ 23 ቀን 2014 ዓ.ም በብሄራዊ ሎተሪ አዳራሽ … Read more

ቡና ባንክ በቁጠባ መርሃ ግብር ተሸላሚ የሆኑ  መምህራን እና የጤና ባለሞያዎችን ይፋ አደረገ

የ­­ደጃች ውቤ ቅርንጫፍ ደንበኛ የቤት መኪና አሸናፊ ሆነዋል ሰኔ 09 ቀን 2014 ዓ.ም አዲስ አበባ ቡና ባንክ ለመምህራን እና የጤና ባለሞያዎች ለ2ኛ ጊዜ ያዘጋጀውንና ላለፉት ወራት ሲያካሂድ የቆየውን  ይቆጥቡ ሸለሙ መርሃግብር ማጠናቀቁን ምክንያት በማድረግ አሸናፊዎች ይፋ የሆኑበትን የሎተሪ ዕጣ ሰኔ 9 ቀን 2014 ዓ.ም በብሄራዊ ሎተሪ አዳራሽ በህዝብ ፊት በይፋ አውጥቷል፡፡ የሃገር ባለውለታ የሆኑትን መምህራንና … Read more

ቡና ባንክ የትራንስፖርት ዘርፍ ይቆጥቡ ይሸለሙ መርሃ ግብር አሸናፊ ደንበኞቹን ሸለመ

ግንቦት 4 ቀን 2014 ዓ.ም አዲስ አበባ ቡና  ባንክ በጭነት እና ህዝብ ማመላለሻ ትራንስፖርት ዘርፍ ላይ ለተሰማሩ የህብረተሰብ ክፍሎች ያዘጋጀውና ላለፉት ወራት ሲያካሂድ የቆየው ስድስተኛው ዙር  “ይቆጥቡ ይሸለሙ” መርሃ ግብር መጠናቀቁን  ምክንያት በማድረግ ዕጣ ለወጣላቸው ደንበኞቹ ያዘጋጃቸውን ሽልማቶች አስረከበ። ሐሙስ ግንቦት 4 ቀን 2014 ዓ.ም በግዮን ሆቴል በተካሄደው የሽልማት አሰጣጥ ስነስርዓት ላይ ለዕድለኞቹ ሽልማቱን ተሰጥቷል። … Read more

Популярное решение на рынке беттинга называют казино Вавада (зеркало казино Вавада), принимающий игроков из большинства стран мира без необходимости включать VPN для получения доступа.