Bunna Bank

ማሳሰቢያ

  1. በጉባዔው ላይ በአካል መገኘት የማይችሉ ባለአክሲዮኖች ውል ለማዋዋል ስልጣን ባለው አካል በስብሰባው ላይ ለመገኘትና ድምፅ ለመስጠት የሚያስችል የውክልና ሰነድ ወይም ከስብሰባው ሦስት ቀን ቀደም ብሎ ቦሌ መንገድ ከወሎ ሰፈር አደባባይ ቀጥሎ ሩዋንዳ መታጠፊያ ከመደረሱ በፊት በሚገኘው የባንኩ ዋና መ/ቤት 4ኛ ፎቅ የባንኩ ፋይናንስ ዳይሬክቶሬት ቢሮ ድረስ በመቅረብ የውክልና ቅጽ በመሙላት፣ የውክልና ቅፁን ዋናውንና አንድ ቅጂ እና የራሳቸውንም ሆነ የወካዮቻቸውን ኢትዮጵያዊ ዜግነት ወይም ትውልደ ኢትዮጵያዊ የውጭ አገር ዜግነት የሚያሳይ ሕጋዊ የታደሰ መታወቂያ/ፓስፖርት/ መንጃፈቃድ ዋናውን እና ቅጂውን ይዘው በመምጣት በጉባዔው መሳተፍ የሚችሉ መሆኑን በአክብሮት እናስታውቃለን፡፡
  2. በተጨማሪም የድርጅትና የማህበር ተወካዮች ድርጅቱን/ማህበሩን ወክለው በስብሰባው እንዲገኙና ድምፅ እንዲሰጡ የሚያረጋግጥ የተመዘገበ ቃለ ጉባዔ ወይም ስልጣን ባለው አካል የተሰጠ ውክልና ዋናውንና ቅጂውን ይዘው መቅረብ ያለባቸው መሆኑን እናስታውቃለን፡፡
  3. የባንኩ መመስረቻ ጽሁፍ ማሻሻያ ሰነድ ከባንኩ ድረ-ገጽ ላይ በማውረድ ማግኘት ይቻላል፡፡
  4. ለተጨማሪ መረጃ ቦሌ መንገድ ከወሎ ሰፈር አደባባይ ቀጥሎ ሩዋንዳ መታጠፊያ ከመደረሱ በፊት በሚገኘው የባንኩ ዋና መ/ቤት በአካል በመቅረብ ወይም በስልክ ቁጥር 0111 580880/262822/262810 በመደወል ማግኘት ይችላሉ::

[ivory-search id="5747" title="Custom Search Form"]

This will close in 0 seconds

error: