ውድ የባንካችን ደንበኞች
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ባስቀመጠው መመርያ መሠረት ሁሉም ደንበኞች የባንክ አገልግሎት ለማግኘት የፋይዳ ቁጥራቸውን ከባንክ ሒሳብ ቁጥር ጋር እስከ መጋቢት 30 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ማጣመር እንዳለባቸዉ ተገልጿል።
በመሆኑም ማፈንጠሪያዉን በመጫን https://verifayda.bunnabanksc.com የቡና ባንክ ሒሳብዎን በቀላሉ ከቤትዎ ሆነዉ እንዲያስተሳስሩ ወይም አቅራቢያዎት ወደሚገኝ ቅርንጫፍ በመሔድ እንዲያስተሳስሩ ስንል ጥሪያችንን እናስተላልፋለን፡፡
ለበለጠ መረጃ ወደ ጥሪ ማዕከላችን 8501 ይደዉሉ፡፡
ቡና ባንክ- የባለራዕዮች ባንክ
