ቡና ባንክ የትራንስፖርት ዘርፍ ይቆጥቡ ይሸለሙ መርሃ ግብር አሸናፊ ደንበኞቹን ሸለመ
ግንቦት 4 ቀን 2014 ዓ.ም አዲስ አበባ ቡና ባንክ በጭነት እና ህዝብ ማመላለሻ ትራንስፖርት ዘርፍ ላይ ለተሰማሩ የህብረተሰብ ክፍሎች ያዘጋጀውና ላለፉት ወራት ሲያካሂድ የቆየው ስድስተኛው ዙር “ይቆጥቡ ይሸለሙ” መርሃ ግብር መጠናቀቁን ምክንያት በማድረግ ዕጣ ለወጣላቸው ደንበኞቹ ያዘጋጃቸውን ሽልማቶች አስረከበ። ሐሙስ ግንቦት 4 ቀን 2014 ዓ.ም በግዮን ሆቴል በተካሄደው የሽልማት አሰጣጥ ስነስርዓት ላይ ለዕድለኞቹ ሽልማቱን ተሰጥቷል። … Read more