Uncategorized
ቡና ባንክ እና አዋጭ የገንዘብ ቁጠባና ብድር ህብረት ስራ ማህበር አብሮ ለመስራት የሚያስችላቸውን የጋራ ስምምነት ተፈራረሙ።
ቡና ባንክ ከአዋጭ የገንዘብ ቁጠባና ብድር ህብረት ስራ ማህበር ጋር የቁጠባና ብድር ክፍያዎችን በቡና ባንክ በኩል ለመፈፀም የሚያስችል የሁለትዮሽ ስምምነት ህዳር 29 ቀን 2015 ዓ.ም ተፈራርመዋል፡፡ በፊርማ ስነ- ስርዓቱ አቶ ለውጤ ጥሩሰው የቡና ባንክ ቺፍ ባንኪንግ ሰርቪስ ኦፊሰር እና አቶ ዘሪሁን ሸለመ የአዋጭ የገንዘብ ቁጠባና ብድር ህብረት ስራ ማህበር ዋና ስራ አስፈፃሚ ተቋማቸውን ወክለው ተፈራርመዋል፡፡ … Read more
Bunna Bank Holds Its Annual Shareholders’ General Meeting
Buna Bank SC, which has more than thirteen thousand shareholders, held its 13th regular and 6th emergency annual shareholders general meeting on Sunday, December 4, 2022. The meeting was held at Addis Park Millennium Hall and attended by the majority of shareholders of the bank. The 2021/22 FY report has also been disclosed to the … Read more
ቡና ባንክ የሦስትዮሽ ስምምነት አደረገ፡፡
ቡና ባንክ ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ እና ከኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ጋር የታክስ ክፍያ አሰራር ስርዓትን በኤሌክትሮኒክስ መተግበሪያ ለማስተዳደር እና ለማዘመን የሦስትዮሽ ስምምነት ጥቅምት 11 ቀን 2015 ዓ.ም በኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር መስሪያ ቤት በመገኘት የፊርማ ስነ- ስርዓት አከናወነ፡፡ በሶስትዮሽ ስምምነቱ ቡና ባንክን ጨምሮ 17 የሀገር ውስጥ ባንኮች ተሳትፈዋል ፡፡ የከተማ አስተዳደሩ ገቢዎች … Read more
ቡና ባንክ የውጭ ገንዘብ የመነዘሩ ደንበኞቹንና ቁጠባ የጀመሩ መምህራን እና የጤና ባለሞያዎችን ሸለመ
(ሃምሌ 28 ቀን 2014 ዓ.ም አዲስ አበባ) ቡና ባንክ ላለፉት ወራት ሲያካሂድ በቆየው ሁለተኛው ዙር የመምህራን እና የጤና ባለሞያዎች “ይቆጥቡ ይሸለሙ” መርሃግብር አሸናፊ ለሆኑ ዕድለኞች እና አስረኛውን ዙር “የውጭ ምንዛሬ ይቀበሉ ፣ይመንዝሩ ይሸለሙ” መርሃ ግብር ማጠናቀቂያ ምክንያት በማድረግ የሽልማት ዕጣ ለወጣላቸው ደንበኞቹ ያዘጋጃቸውን ሽልማቶች በዛሬው ዕለት አስረክቧል። ባንኩ ሃምሌ 28 ቀን 2014 ዓ.ም በጊዮን ሆቴል ባካሄደው በዚሁ የሽልማት አሰጣጥ ስነስርዓት … Read more
ቡና ባንክ እና የአማራ ቤቶች ልማት ድርጅት የአጋርነት ውል ተፈራረሙ !
ቡና ባንክ እና የአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ቤቶች ልማት ድርጅት (አቤልድ) ደንበኞች ወርሃዊ የኪራይ ገቢያቸውን ከሃምሌ 1 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ በባንክ እንዲከፍሉ የሚያስችላቸውን ሲስተም ስራ ላይ ለማዋል ተፈራርመዋል፡፡ የሁለትዮሽ ስምምነቱ ከዚህ በፊት የአብክመ ቤቶች ልማት ድርጅት የኪራይ ገቢ አሰባሰብ ሂደት ላይ በደንበኞች በኩል የሚፈጠሩ ችግሮችን ለመቅረፍ የሚያስችል ነው፡፡ የኪራይ ገቢ አሰባሰብ ሂደት ላይ በደንበኞች … Read more
ቡና ባንክ የውጭ ገንዘብ በባንክ የመነዘሩ ደንበኞቹን ሸለመ
• የዕጣ አሸናፊ ደንበኞች ከዘመናዊ የቤት አውቶሞቢል እስከ ሞባይል ስልክ ቀፎዎች ባለቤት የሚያደርጋቸው ዕጣ ወጥቶላቸዋል ቡና ባንክ ጥቁር ገበያ በኢኮኖሚው ላይ የሚያሳደረውን ተጽዕኖ ለመከላከል በማቀድ የውጭ ገንዘብን በህጋዊ መንገድ መመንዘርን ለማበረታታት የቀረጸው “የውጭ ገንዘብ ይቀበሉ፣ ይመንዝሩ፣ ይሸለሙ” አስረኛ ዙር መርሃ ግብር በይፋ በተካሄደ የዕጣ አወጣጥ ስነስርዓት ተጠናቋል። ሰኔ 23 ቀን 2014 ዓ.ም በብሄራዊ ሎተሪ አዳራሽ … Read more
ቡና ባንክ ደንበኞቹ በኤሌክትሮኒክስ ዘዴ ግብር መክፈል የሚያስችላቸውን አሰራር ተግባራዊ ለማድረግ ስምምነት ተፈራረመ
• ስምምነቱ የተፈረመው ከገቢዎች ሚኒስቴር እና ከኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ጋር ነው በኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ከዛሬ 4 ዓመት በፊት ያበለጸገው “ደራሽ” የተሰኘ የኤሌክትሮኒክስ መላ የግብር አከፋፈል ስርዓት ከሰው ንክኪ ነጻ በሆነ መንገድ እንዲከናወን ለማስቻል ያለመ ቢሆንም እስካሁን ድረስ በዚህ ዘዴ ተጠቅመው ግብር የሚከፍሉ ግለሰቦች ቁጥር ገና ከ13 ሺህ 796 ነው።ከ16 ሺህ ጥቂት ከፍ የሚሉ … Read more
ቡና ባንክ የውጭ ገንዘብ በባንክ የመነዘሩ ደንበኞቹን ሸለመ
• የዕጣ አሸናፊ ደንበኞች ከዘመናዊ የቤት አውቶሞቢል እስከ ሞባይል ስልክ ቀፎዎች ባለቤት የሚያደርጋቸው ዕጣ ወጥቶላቸዋል ቡና ባንክ ጥቁር ገበያ በኢኮኖሚው ላይ የሚያሳደረውን ተጽዕኖ ለመከላከል በማቀድ የውጭ ገንዘብን በህጋዊ መንገድ መመንዘርን ለማበረታታት የቀረጸው “የውጭ ገንዘብ ይቀበሉ፣ ይመንዝሩ፣ ይሸለሙ” አስረኛ ዙር መርሃ ግብር በይፋ በተካሄደ የዕጣ አወጣጥ ስነስርዓት ተጠናቋል። ሰኔ 23 ቀን 2014 ዓ.ም በብሄራዊ ሎተሪ አዳራሽ … Read more