ቡና ባንክ ዓመታዊ የሒሳብ መዝጊያ ሥራዎችን ለመሥራት እና የቀጣዩን የበጀት ዓመት ስራ ለማስጀመር ሰኔ 23 ቀን 2018 ዓ.ም ብቻ በሁሉም ቅርንጫፎችቻችን ላይ በጊዜያዊነት ተግባራዊ የሚሆን የሥራ ሰዓት ማሻሻያ አድርጓል።
በመሆኑም፤
ውድ ደንበኛችን! ሁሉም የባንካችን አገልግሎቶች ረቡዕ ሰኔ 24 ቀን 2018 ዓ.ም ሙሉ በሙሉ መደበኛ ሥራቸውን እንደሚቀጥሉ በአክብሮት እንገልጻልን።
ቡና ባንክ
የባለራዕዮች ባንክ!
