ረመዷን ከሪም!
ቡና ባንክ በመላው አለም ለምትገኙ የእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን ለተከበረው ወር ረመዳን ጾም በሰላም አደረሳችሁ ይላል!ረመዳን የመተሳሰብና የይቅርታ ወር ነው!ረመዳን ከሪም!ቡና ኻዲም!
ቡና ባንክ በመላው አለም ለምትገኙ የእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን ለተከበረው ወር ረመዳን ጾም በሰላም አደረሳችሁ ይላል!ረመዳን የመተሳሰብና የይቅርታ ወር ነው!ረመዳን ከሪም!ቡና ኻዲም!
•ስምምነቱ የማህበረሰብን አኗኗር የሚያቀል ዘማናዊ የግብይት ስርዓት ለመዘርጋት ያስችላል •ሸማቾች በሰረገላ ገበያ ለሚያካሂዱት የበይነ መረብ ግብይት ቡና ባንክ የድህረ ሸመታ ክፍያ ብድር አመቻችቷል ሰረገላ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር “ሰረገላ ገበያ” በሚል ስያሜ በአዲስ መልክ የጀመረውን በበይነ መረብ የታገዘ የግብይት ስርዓት በስራ ላይ አውሏል። ይህ አዲስ የኤሌክትሮኒክስ ግብይት ስርዓት ህብረተሰቡ በሰረገላ ኩባንያ የበለጸገውን “ሰረገላ ገበያ” የተባለ … Read more
የቡና ባንክ 7ኛ ዙር የህዝብና የጭነት ማመላለሻ ትራንስፖርት ዘርፍ ይቆጥቡ ይሸለሙ መርሃ ግብር 1ኛ እጣ ቁጥር 4160417 የቤት አውቶ ጃክሮስ አደባባይ ብራንች ፣ 2 ኛ እጣ ባለ ሦስት እግር ተሽከርካሪ ባጃጅ 2187063 ፣ ሃና ማርያም ብራንች ሆኖ ወጥቷል። ደንበኞቻችን እንኳን ደስ ያላችሁ ::ቡና ባንክየባለ ራዕዮች ባንክ
በዓለም አቀፍ ደረጃ በየዓመቱ የካቲት 29 ‹‹ማርች 8›› የሴቶች ቀን ተብሎ ታስቦ ይውላል። ቡና ባንክ ቀኑን ታሳቢ በማድረግ ‘’women’s development program on the international womens’ day’’ በሚል መሪ ቃል ለባንኩ ሴት ሰራተኞች ስልጠና ሰጥቷል። ስልጠናው በቡና ባንክ ታለንት ዲቬሎፕመንት ዳይሬክቶሬት አስተባባሪነት የተዘጋጀ ሲሆን፣ BITS Education & consultancy PLC ቀኑን በማስመልከት ‘Adapting in the Digital Age, … Read more
ከዚህ ቀደም በሁለት ዙር በርካቶችን አሸናፊ ያደረገው የትምህርትና ጤና ባለሙያዎች የተሳተፉበት የቡና ባንክ የመምህራንና የጤና ባለሙያዎች ይቆጥቡ ይሸለሙ መርሃ ግብር ሶስተኛ ዙር የካቲት 20 ቀን 2015 ዓ.ም ተጀምሯል። ለሶስት ወራት በሚቆየውና በትምህርትና በጤና ዘርፍ ላይ ለሚሰሩ ባለሙያዎች በተዘጋጀው በዚህ የቁጠባና ሽልማት መርሀ-ግብር ተሳታፊ ለሚሆኑ ደንበኞች ባንኩ ዘመናዊ የቤት አውቶሞቢልን ጨምሮ በርካታ ልዩ ልዩ የኤሌክትሮኒክስ ቁሳቁሶችን … Read more
ቡና ባንክ ከአዋጭ የገንዘብ ቁጠባና ብድር ህብረት ስራ ማህበር ጋር የቁጠባና ብድር ክፍያዎችን በቡና ባንክ በኩል ለመፈፀም የሚያስችል የሁለትዮሽ ስምምነት ህዳር 29 ቀን 2015 ዓ.ም ተፈራርመዋል፡፡ በፊርማ ስነ- ስርዓቱ አቶ ለውጤ ጥሩሰው የቡና ባንክ ቺፍ ባንኪንግ ሰርቪስ ኦፊሰር እና አቶ ዘሪሁን ሸለመ የአዋጭ የገንዘብ ቁጠባና ብድር ህብረት ስራ ማህበር ዋና ስራ አስፈፃሚ ተቋማቸውን ወክለው ተፈራርመዋል፡፡ … Read more
Buna Bank SC, which has more than thirteen thousand shareholders, held its 13th regular and 6th emergency annual shareholders general meeting on Sunday, December 4, 2022. The meeting was held at Addis Park Millennium Hall and attended by the majority of shareholders of the bank. The 2021/22 FY report has also been disclosed to the … Read more
ቡና ባንክ ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ እና ከኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ጋር የታክስ ክፍያ አሰራር ስርዓትን በኤሌክትሮኒክስ መተግበሪያ ለማስተዳደር እና ለማዘመን የሦስትዮሽ ስምምነት ጥቅምት 11 ቀን 2015 ዓ.ም በኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር መስሪያ ቤት በመገኘት የፊርማ ስነ- ስርዓት አከናወነ፡፡ በሶስትዮሽ ስምምነቱ ቡና ባንክን ጨምሮ 17 የሀገር ውስጥ ባንኮች ተሳትፈዋል ፡፡ የከተማ አስተዳደሩ ገቢዎች … Read more