Bunna Bank

ቡና ባንክ ዶ/ር እዮብ ተካልኝ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዢ ሆነው በመሾማቸው የተሰማውን ከልብ የመነጨ ደስታ ይገልፃል ።

በፋይናንስና ኢኮኖሚ ዘርፎች የደረጀ ዕውቀትና የካበተ ልምድ ያላቸው ዶ/ር እዮብ ተካልኝ ወደዚህ ኃላፊነት መምጣታቸው ለሃገራችን የባንክና ፋይናንስ ዘርፍ ዕድገት የላቀ አበርክቶ ሊሆን እንደሚችል ባንካችን በፅኑ ያምናል። ለቀጣዩ የስራ ዘመናቸውም ስኬትን ይመኛል።

BunnaBank #Finance #Banking #Economy #NBE #Governor #Visionaries

Leave a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *

This will close in 0 seconds

You cannot copy content of this page