Bunna Bank

የጠቅላላ ጉባዔ ጥሪ

የቡና ባንክ አ.ማ የባለአክሲዮኖች 16ኛ መደበኛ እና 7ኛ አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባዔ ህዳር 13 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡00 ሰዓት ጀምሮ በአዲስ ዓለም አቀፍ የስብሰባ ማዕከል ስለሚካሄድ፤ ባለአክሲዮኖች ወይም ሕጋዊ ተወካዮች በተጠቀሰው ቀን፣ ሰዓትና ቦታ በጉባዔው ላይ እንድትገኙ የማህበሩ የዳይሬክተሮች ቦርድ የአክብሮት ጥሪውን ያቀርባል፡፡
ቡና ባንክ
የባለራዕዮች ባንክ!

AGM #16th #BunnaBank #ShareHolders #Visionaries #Ethiopia

Leave a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *

This will close in 0 seconds

Open Your Bank Account Today!

አካውንት ይክፈቱ የክፍያ ካርድዎን ያዝዙ ፣ ፈጣን አገልግሎት ማግኘት ይጀምሩ! ዛሬውኑ ይቀላቀሉን!

Open Bunna Account

You cannot copy content of this page