Branch/ATM Locator   |

Announcement    |

FAQs   |

+25111150861    |

የቡና ባንክና ሰረገላ ገበያ በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ

•ስምምነቱ  የማህበረሰብን አኗኗር የሚያቀል ዘማናዊ የግብይት ስርዓት ለመዘርጋት ያስችላል •ሸማቾች በሰረገላ ገበያ ለሚያካሂዱት የበይነ መረብ ግብይት ቡና ባንክ የድህረ ሸመታ ክፍያ ብድር አመቻችቷል ሰረገላ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር “ሰረገላ ገበያ” በሚል ስያሜ በአዲስ መልክ የጀመረውን በበይነ መረብ የታገዘ  የግብይት ስርዓት በስራ ላይ አውሏል። ይህ አዲስ የኤሌክትሮኒክስ ግብይት ስርዓት ህብረተሰቡ በሰረገላ ኩባንያ የበለጸገውን “ሰረገላ ገበያ” የተባለ … Read more

የቡና ባንክ 7ኛ ዙር የህዝብና የጭነት ማመላለሻ ትራንስፖርት ዘርፍ ይቆጥቡ ይሸለሙ መርሃ ግብር የእጣ አወጣጥ ፕሮግራም

የቡና ባንክ 7ኛ ዙር የህዝብና የጭነት ማመላለሻ ትራንስፖርት ዘርፍ ይቆጥቡ ይሸለሙ መርሃ ግብር 1ኛ እጣ ቁጥር 4160417 የቤት አውቶ ጃክሮስ አደባባይ ብራንች ፣ 2 ኛ እጣ ባለ ሦስት እግር ተሽከርካሪ ባጃጅ 2187063 ፣ ሃና ማርያም ብራንች ሆኖ ወጥቷል። ደንበኞቻችን እንኳን ደስ ያላችሁ ::ቡና ባንክየባለ ራዕዮች ባንክ

ዓለም አቀፍ የሴቶችን ቀን በማስመልከት ቡና ባንከ ለሴት ሰራተኞች ስልጠና ተሰጠ።

በዓለም አቀፍ ደረጃ በየዓመቱ የካቲት 29 ‹‹ማርች 8›› የሴቶች ቀን ተብሎ ታስቦ ይውላል። ቡና ባንክ ቀኑን ታሳቢ በማድረግ ‘’women’s development program on the international womens’ day’’ በሚል መሪ ቃል ለባንኩ ሴት ሰራተኞች ስልጠና ሰጥቷል። ስልጠናው በቡና ባንክ ታለንት ዲቬሎፕመንት ዳይሬክቶሬት አስተባባሪነት የተዘጋጀ ሲሆን፣ BITS Education & consultancy PLC ቀኑን በማስመልከት ‘Adapting in the Digital Age, … Read more

የደብረማርቆስ ዩኒቨርሲቲና ቡና ባንክ በጋራ ለመስራት ተስማምተዋል።

ስምምነቱን የቡና ባንክ ቺፍ ባንኪንግ ሰርቪስ ኦፊሰር አቶ ለውጤ ጥሩሰው እና የደብረማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶክተር ታፈረ መላኩ በፊርማቸው አጽድቀውታል።ስምምነቱ በተመጣጣኝ ወለድ የደብረማርቆስ ዩኒቨርሲቲ መምህራንና የአስተዳደር ሰራተኞችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የብድር አገልግሎት ለመስጠት ያስችላል።ስምምነቱ ሁሉንም የዩኒቨርሲቲውን ሰራተኞች የብድር ተጠቃሚ ያደርጋል ተብሎ ይጠበቃል፡፡

Популярное решение на рынке беттинга называют казино Вавада (зеркало казино Вавада), принимающий игроков из большинства стран мира без необходимости включать VPN для получения доступа.