Bunna Bank

የብድር ወለድ ምጣኔ ማሻሻያ

ቡና ባንክ በፋይናንስ ዘርፍ የሚገባውን ሚና እንዲጫወት ለማስቻል ለሚሰጠው የብድር አገልግሎት ወጪውን ታሳቢ ያደረገ መጠነኛ የብድር ወለድ ምጣኔ ማሻሻያ ማድረግ አስፈላጊ ሆኖ ተገኝቷል።፡ በዚህም መሰረት እ.ኤ.አ. ከማርች 7 ቀን 2025 ጀምሮ ባንካችን የወለድ ማሻሻያ ተግባራዊ እንደሚያደርግ እያስታወቅን፣ ክቡራን ደንበኞቻችን በአቅራቢያችሁ በሚገኝ የቡና ባንክ ቅርንጫፍ ተጨማሪ መረጃ ማግኘት የምትችሉ መሆኑን በአክብሮት እንገልጻለን፡፡
ቡና ባንክ
የባለራዕዮች ባንክ!!

Leave a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *

This will close in 0 seconds

error: